የጉለሌ አስተዳደር ህንጻ 4ኛ ወለል
+251910699052
የብክለት ጥቆማ መስጫ
ዓርብ, ህዳር 14, 2016 ዓ.ም
መግቢያ
ስለ እኛ
የጽ/ቤቱ ራዕይ ፣ ተልዕኮና እሴቶች
የተቋሙ ስልጣንና ተግባራት
የዜጎች ስምምነት ሰነድ
ተቋማዊ አደረጃጀት
የጽ/ቤቱ ኃላፊ መልእክት
የደንበኞች አገልግሎት
ዋና ዋና አገልግሎቶች
የአካባቢ ብክለት እና ተጽእኖ ግምገማ ቡድን አገልግሎት
የአየር ንብረት ለውጥ ቡድን አገልግሎት
የተፈጥሮ ሀብት አጠቃቀም ቡድን አገልግሎት
ለመልካም አስተዳደር አስተያየት
የቅሬታ አስተያየት መስጫ
የአገልግሎት እርካታ አስተያየት መስጫ
የአካባቢ ብክለት አይነቶች
ይህን ያውቁ ኖሯል?
የጽ/ቤቱን ሮቦት ይጠይቁ
ሚዲያ
ዜና | News
ዶክመንተሪ (ቲቪ)
መጽሄት | Magazine
ጠቃሚ መረጃዎች
ደንብና መመሪያዎች
Flayer
Brochure
ማስታወቂያ
ይግቡ
መግቢያ
ስለ እኛ
የጽ/ቤቱ ራዕይ ፣ ተልዕኮና እሴቶች
የተቋሙ ስልጣንና ተግባራት
የጽ/ቤቱ ኃላፊ መልእክት
የዜጎች የስምምነት ሰነድ
አገልግሎቶች
ተቋማዊ አደረጃጀት
ሚዲያ
ዜናዎች | News
መጽሄቶች | Magazine
Online TV
ጠቃሚ መረጃዎች
ደንብና መመሪያዎች
ብሮሸር
የደንበኞች የእርካታ ዳሰሳ ገጽ
ወረዳዎች
ወረዳ 1
ወረዳ 2
ወረዳ 3
ወረዳ 4
ወረዳ 5
ወረዳ 6
ወረዳ 7
ወረዳ 8
ወረዳ 9
ወረዳ 10
ይግቡ
ዜና | Oduu | News
ቆሻሻን በተገቢው መንገድ በማስወገድ ምቹ የመኖሪያ አካባቢ እንዲፈጠር እየሰራ መሆኑን የልደታ ክፍለ ከተማ ጽዳት አስተዳደር ጽ/ቤት ገለጸ።
ጥቅምት 24, 2018
ጽ/ቤቱ ከተማ አቀፍ በማሆበረሰቡ የደረቅ ቆሻሻ ከምንጩ የመለየት ንቅናቄ ማስጀመሪያ ፕሮግራም አካሄደ። በፕሮግራሙ ላይ የጽዳት አምባሳደሮች፣ባለሙያዎች፣የሽርክና ማህበራት፣ ነዋሪዎችና ባለድርሻ አካላት ተሳታፊ ሆነዋል። በፕሮግራሙ ላይ ንግግር ያደረጉት የልደታ ክፍለ ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ያየ ዓለም እንደገለጹት የደረቅ ቆሻሻ አያያዝን በማስተካከልና ከምንጩ በመለየት በቅብብሎሽ በማጓጓዝ የሚፈለገው ቦታ በማድረስ አካባቢያችንን በንጽህና በመያዝ ለመኖሪያ ምቹ እንድትሆን በመተባበር ልንሰራ የሚገባ መሆኑን ገልጸዋል። የልደታ ክፍለ ከተማ ጽዳት አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሓዱሽ ሓጎስ በበኩላቸው የንቅናቄው ዓላማ ቆሻሻን በተገቢው መንገድ የሚበሰብሱ ቆሻሻዎችንና የማይበሰብሱትን ከምንጩ በመለየት ጥቅማ ላይ እንዲውል ለማድረግና ደረቅ ቆሻሻ ከሰጠው አገልግሎት በተጨማሪ መልሶ ጥቅም ላይ እንዲዉሉ ለማድረግ መሆኑን ተናግረዋል። ደረቅ ቆሻሻን መልሶ ኡደት በማድረግ ይሰጠው ከነበረው አገልግሎት በሙሉ ወይም በከፊል ለሌላ አገልግሎት ማዋል በትኩረት ከተሰራበት የሀብት ምንጭ መሆኑን የገለጹት አቶ ኃዱሽ ደረቅ ቆሻሻን ጥቅም ላይ ለማዋል በሚከናወነው ተግባር የተደራጁ የሽርክና ማህበራት፣ባለሙያዎች፣የጽዳት አምባሳደሮችና ህብረተሰቡ እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ደረቅ ቆሻሻን ከምንጩ በመለየት መልሶ የመጠቀም ባህልን ልናሳድግ ይገባል ብለዋል። የውይይቱ ተሳታፊዎች እንደተናገሩት አዲስ አበባ ከተማን ገጽታ የቀየሩ በርካታ የልማት ስራዎች መሠራታቸውን ገልጸው ቆሻሻን በየቦታው ከመጣል ተቆጥበን ቆሻሻን በአግባቡ በመለየትና መልሶ ጥቅም ላይ በማዋል አካባቢያችን ለመኖሪያ ምቹ የተጀመሩ የልማት ስራዎችም ቀጣይ እንዲሆኑ መስራት የሁሉም ኃላፊነት መሆኑን ተናግረዋል።
ዜና | Oduu | News
የፅዳት ዘመቻውን የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ከልደታ ክፍለ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤትና ከወጣት ማህበር ጋር በመተባበር ነው ያካሄዱት።
ጥቅምት 24, 2018
በልደታ ክ/ከተማ የፅዳት ዘመቻ ተከናወነ የዘመቻው ዓላማ ውብ ፅዱና አረንጓዴ አካባቢን በመፍጠር ሂደት ወጣቶች ሚናቸውን እንዲወጡ ለማስቻል መሆኑን ተገልጿል።
ዜና | Oduu | News
ሙስናን እና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በቅንጅት መታገል እንደሚገባ ተገለፀ።
ህዳር 11, 2018
ስልጠናውን የክፍለ ከተማው ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ከክ/ከተማ ስነ ምግባርና ጸረ ሙስና መከታተያ ክፍል ጋር በመተባበር ተሰጥቷል በመድረኩ የምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች የጽዳት አምባሳደር ታዋቂ አርቲስቶች እና ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ተገኝተዋል ተካፍለዋል። የልደታ ክፍለ ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ያየህ አለም እንዳሉት የሥነ ምግባር ጉድለትና ሙስናና ብልሹ አሰራር የሚፀየፍና የነገ ሀገር ተረካቢ ዜጋ ለመፍጠር በሚደረገው የፀረ ሙስና ትግል ላይ የራሱን ሀላፊነት በመወጣት እንዳለበት ገልፀዋል የስልጠና ተሳታፊዎችም ስልጠናው የተሻለ መሆኑን በመግለፅ በሚደረገው የፀረ ሙስና ትግል ላይ ሁሉም የራሱን ሀላፊነት መወጣት አለበት በማለት አንስተዋል።
ዜና | Oduu | News
የልደታ ክፍለ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት የ2018 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም እና የመልካም አስተዳደርና ቅሬታ አፈታትን አፈፃፀም ገመገመ።
ህዳር 1, 2018
የልደታ የልደታ ክፍለ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት ቤት የ2018 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት አፈጻጸምን ከወረዳ አመራሮች ቡድን መሪዋችና ባለሞያዋች ጋር ገምግሟል። በሩብ ዓመቱ የተከናወኑ ተግባራት በቅንጅት የተሰሩና ጥሩ ውጤት የተመዘገበባቸው ናቸው ብለው ይህ ተግባር እንዲሳካም ሲሰሩ ለነበሩ ሁሉ ምስጋና አቅርበዋል። የክ/ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ያየህ ዓለም በክፍለ ከተማዉ ሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት እየተሰሩ ያሉ ስራዋች አበረታችና ችግር ፈቺ መሆናቸዉን ገልፀዉ በቀጣይ ተጠናክረዉ መቀጠል እንዳለባቸዉ ገልፀዋል። የጽ/ቤቱ ኃላፊ ወ/ሮ መቅደስ ያደታ በበኩላቸው የ1ኛ ሩብ ዓመት አፈፃፀም የተሻ እንደተፈፀመና በቀጣይ ግን አገልግሎት አሰጣጡን ለማለቅ እንዲቻል ተከታታይነት ያለዉ ስራ መሰራት እንዳለበት አስቀምጠዋል :: የውይይቱ ተሳታፊዎች በበኩላቸው በሩብ ዓመቱ ስኬታማ ስራ ተሰርቷል ያሉ ሲሆን በቀጣይም ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል።
ዜና | Oduu | News
በልደታ ክ/ከተማ "ሳምንታዊ "የፅዳት ዘመቻ ተካሄደ።
ጥቅምት 24, 2018
በዘመቻው የክ/ከተማው አፈ ጉባኤ አቶ ዘሪሁን ሺፈርዳ /የልደታ ክ/ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ተወካይ አቶ ጢቂ ድሪባ ፣የልደታ ክ/ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ተወካይ አቶ እንግዳው ጋዴ፣አርቲስቶች ፣የክ/ከተማና የወረዳ አመራሮች እና የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ተሳትፈውበታል። የልደታ ክ/ከተማ ዋና አፈ ጉባኤ አቶ ዘሪሁን ሺፈርዳ በዘመቻው ተገኝተው ባደረጉት ንግግር ፅዳት የአንድ ተቋም ኃላፊነት ብቻ ሳይሆን የሁሉም ህብረተሰብ ቅንጅታዊ ተግባር ነው ብለው ማህበረሰቡ ፅዳትን ባህሉ በማድረግ ለኑሮ ምቹና ተስማሚ አዲስ አበባን መፍጠር ይኖርበታል ብለዋል። አቶ ዘሪሁን አክለውም ብሎክ ሲፀዳ በድምር ውጤት ወረዳ ይፀዳል፤ ወረዳ ሲፀዳ ክ/ከተማ ሁሉም ክ/ከተሞች ሲፀዱ ደግሞ ከተማችን ውብ ትሆናለች ብለዋል። የክ/ከተማው ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ያየህ ዓለም በበኩላቸው ሁላችንም ለአካባቢ ፅዳት ትኩረት በመስጠት ከተማችንን ውብና ማራኪ ማድረግ ይኖርብናል ብለዋል። አካባቢያችንን ዘወትር በማፅዳት ውብ፣ ፅዱና ምቹ የሆነ የመኖሪያ አካባቢን መፍጠር ይኖርብናል ብለዋል። አቶ ያየህ አክለውም አዲስ አበባን እንደ ስሟ ንፁህና ፅዱ እናደርጋለን ለዚህም ሁሉም የድርሻውን መወጣት አለበት፥ ህብረተሰቡ ዘውትር አከባቢውን ማፅዳትና ቆሻሻን በተገቢው ቦታ ማከማቸት እንደሚኖርበት ተናግረዋል #ፅዳት የዘመናዊነት መገለጫ ነው!! #ዘውትር አከባቢያችን በማፅዳት ፅዱ፣ ውብና ለመኖሪያ ምቹ የሆነ ስፍራን እንፍጠር!!
መግቢያ
ስለ_እኛ
የጽ/ቤቱ ራዕይ ፣ ተልዕኮና እሴቶች
የተቋሙ ስልጣንና ተግባራት
የጽ/ቤቱ ኃላፊ መልእክት
አገልግሎቶች
ተቋማዊ አደረጃጀት
ሚዲያ
ዜናዎች | News
ፎቶግራፎች | Photo Gallery
ቪዲዮዎች | Videos
መግለጫዎች | Press Release
መጽሄቶች | Magazine
ጠቃሚ መረጃዎች
ደንብና መመሪያዎች
ብሮሸር
የደንበኞች የእርካታ ዳሰሳ ገጽ
Online TV
Web APP
ያግኙን
gulleleepo@gmail.com
+251910699052