image
image
image
image
image

ሙስናን እና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በቅንጅት መታገል እንደሚገባ ተገለፀ።

ህዳር 11, 2018
ስልጠናውን የክፍለ ከተማው ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ከክ/ከተማ ስነ ምግባርና ጸረ ሙስና መከታተያ ክፍል ጋር በመተባበር ተሰጥቷል በመድረኩ የምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች የጽዳት አምባሳደር ታዋቂ አርቲስቶች እና ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ተገኝተዋል ተካፍለዋል። የልደታ ክፍለ ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ያየህ አለም እንዳሉት የሥነ ምግባር ጉድለትና ሙስናና ብልሹ አሰራር የሚፀየፍና የነገ ሀገር ተረካቢ ዜጋ ለመፍጠር በሚደረገው የፀረ ሙስና ትግል ላይ የራሱን ሀላፊነት በመወጣት እንዳለበት ገልፀዋል የስልጠና ተሳታፊዎችም ስልጠናው የተሻለ መሆኑን በመግለፅ በሚደረገው የፀረ ሙስና ትግል ላይ ሁሉም የራሱን ሀላፊነት መወጣት አለበት በማለት አንስተዋል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች