image
image
image
image
image

የፅዳት ዘመቻውን የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ከልደታ ክፍለ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤትና ከወጣት ማህበር ጋር በመተባበር ነው ያካሄዱት።

ጥቅምት 24, 2018
በልደታ ክ/ከተማ የፅዳት ዘመቻ ተከናወነ የዘመቻው ዓላማ ውብ ፅዱና አረንጓዴ አካባቢን በመፍጠር ሂደት ወጣቶች ሚናቸውን እንዲወጡ ለማስቻል መሆኑን ተገልጿል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች